Thursday 2 April 2015

ኢንጂንየር ይልቃል ጌትነት እንዳይወጡ ታገዱ!!!


ኢንጂንየር ይልቃል ጌትነት እንዳይወጡ ታገዱ በኢትዮጵያ ዋነኛ የሚባለው ተቃዋሚ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጂንየር ይልቃል ጌትነት በአሜሪካ የሚኖሩ የፓርቲውን ደጋፊዎች ለማግኘት እንዳይጓዙ ዛሬ ምሽት በድጋሚ ከቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ታገዱ።
በእልህና በቁጭት በተለያዩ ሃገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሰማያዊ ፓርቲን ለመደገፍ የሚያደጉት አስተዋጽዎ ከመቸም በላይ እንደሚሆን አገዛዙ ተገንዝቧል። ትግሉ ይቀጥላል !!!

No comments:

Post a Comment