Friday 2 September 2016

#ኮንሶ #አርባምንጭ

Breaking News
    #ኮንሶ
    #አርባምንጭ
 ህዝባዊው ንቅናቄ ወደ ደቡብም እየገባ ነው። በኮንሶ እና አርባምንጭ ለሦስት ቀን ከቤት ያለመውጣት ተቃውሞ
ተጠርታል በዚህ ተቃውሞ መላው የኮንሶ የአርባምንጭ ህዝብ ከወገኑ የአማራና የኦሮሞ ህዝብ ጎን መቆሙን የሚያሳይበት ነው ተብሏል። የከተማው ወጣቶች የወያኔን ገዳይ ስርአት በመቃወም የሚታወቁ ሲሆን በዚህም ቂመኛው የወንበዴ ቡድን በከተማው ነዋሪ ላይ ከፍተኛ ግፍ መፈፅማቸው ይታወቃል አርባምንጭ ይለያል ዘንድሮ የወያኔ ኑሮ ያሉ ነው።