አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ከተናገሯቸው ንግግሮች ጥቂቶቹ፡
ሁሉንም ዜጎች በእኩልነት የምታስተናግድ፣ አንድነቷን የጠበቀች፣ እውነተኛ ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን ለመመሰረት እና በግንባር ቀደም መሰዋእት ለመሆን ግንቦት 7ን ተቀላቅያለሁ፤ ለድል ለመብቃትም ቆርጨ ተነስቻለሁ።
የዴሞክራሲ ስርአት በሀገራችን መመስረቱ አይቀሬ ነው! ትክሻ ለትክሻ ተደጋግፈን በጽናት በመታገል ከግብ እንደርሳለን።
ሁሉም ዜጎች በፍላጎታቸውና በምርጫቸው የመስራትና የመኖር ሰበአዊ ነጻነታቸው የወያኔም ሆነ ሌላ የፖለቲካ አሽከር አደግዳጊና ፍላጎት ፈጻሚ በመሆን የሚያገኙትን እርጥባን ሳይሆን፤ በዜግነታችን በሰውነታችን የታደልነው መብት መሆኑን የተቀበለ አዲስ ስርአት መመስረት የሁላችን ሃላፊነት ነው።
ነጻነቴን እመርጣለሁ ትላለህ? ወይስ የቤተሰብ ሃላፊነትን ምክንያት በማድረግ የምትወዳቸውን ልጆችህና ቤተሰቦችህን በባርነት ማኖርን ትቀበላለህ? ነጻነታችን እንዲህ አይነቱን አሰቃቂ ምርጫ ይዞብኝ መጥቷል። እኔ ግን ምንም እንኳን አማራጮቹ ስቃይን የሚያበዙ ቢሆኑም ወስኛለሁ…ኢትዮጵያ ለዘላለም ተከብራ ትኑር ብያለሁ…
Friday, 5 September 2014
ከአንዳርጋቸው ጽጌ መታስር በኋላ የወያኔ የአፈና ተቋም በአገር ውስጥ ያሉትን የተቃዋሚ መሪዎችን ማገት ቀጣይ ተግባሩ ሆኗል ፤ የአንድነት ፓርቲ ወጣት መሪዎች አቶ ሐብታሙ አያሌውና ዳንኤል ሺበሺ ማዕከላዊ ተጋዙ፣ የሰማያዊ ፓርቲው የሺዋስ አሰፋም ታስሯል...አሁን ደግሞ አብርሃ ደስታ ከፍተኛ ድብደባ ደርሶበት ወዴት እንድወስዱት አልታወቀም፤ እስሩ በዘመቻ መልክ ቀጥሏል ......ትግሉ ሁላችንም ተያይዘን ለነጻነት ድምጻችንን የምናሰማበት ወቅት ነው ...መከፋፈላችን የጠቀመው ይሄን አፋኝ ስራአት እድሜ እየስጠው ነው፤ ኢትዮጵያውያኖችም ቁጣችን ከመቼውም ጊዜ የበለጠ ነው ....ትግሉ በየትኛውም አቅጣጫ ተፋፍሞ መቀጠል አልበት .....ለዚህ አፋኝ ስርአት ፋታ መስጠት አይገባም......ትግላችን ከሰላማዊ ሰልፍ ካፍ ባለ እና በተቀናጀ ምልክ መቀጠል አለበት....ኢትዮጵያን የመታደግ ጊዜው አሁን ነው!! ኢትዮጵያን እግዚአብሄር ይጠብቃት!!
• የከተማ አውቶቡስ ድርጅት 80 አውቶቡሶችን አቅርቧል
• ‹‹ምኒልክ ለኢትዮጵያ ምንም ካላበረከቱ ለምን ከእሳቸው ዘመን ጀምረን ዘመናዊ ኢትዮጵያ ብለን እንጠራለን?›› ሰልጣኞቹ
• ኦነግ በትግሉ ወቅት አልነበረም መባሉ በኦህዴድ ካድሬዎች ዘንድ መነጋገሪያ ሆኗል
• ‹‹ምኒልክ ለኢትዮጵያ ምንም ካላበረከቱ ለምን ከእሳቸው ዘመን ጀምረን ዘመናዊ ኢትዮጵያ ብለን እንጠራለን?›› ሰልጣኞቹ
• ኦነግ በትግሉ ወቅት አልነበረም መባሉ በኦህዴድ ካድሬዎች ዘንድ መነጋገሪያ ሆኗል
የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ከነሃሴ 27 ጀምረው በየ ትምህርት ቤቱ በፕላዝማ ስልጠና ጀምረዋል፡፡ ስልጠናውን በበላይነት የሚመራው የኢህአዴግ ጽ/ቤት መሆኑ ታውቋል፡፡ ሰልጣኞቹን ለማመላለስ ከአንበሳ የከተማ አውቶቡስ 80 አውቶቡሶችን ጠይቆ መውሰዱን ድርጅት ሰራተኛ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ የተለያዩ የኢህአዴግ አደረጃጀቶችን የወከሉ ካድሬዎችን ጨምሮ የሀይማኖት አባቶችም የሚገኙበት ሲሆን ለስልጠናው አበልን ጨምሮ፣ የከተማ አውቶቡስ፣ ትምህርት ቤትና ሌሎች የህዝብ ገንዘብ እየወጣ እንደሚገኝ ሰልጣኞቹ ገልጸዋል፡፡
በፕላዝማ የሚሰጠው ስልጠና በታሪክ ላይ ያተኮረ ሲሆን በተለይም አጼ ምኒልክ ከፍተኛ ጥፋት እንደፈጸሙና ለዛሬይቱ ኢትዮጵያ ይህ ነው የሚባል አስተዋጽኦ እንዳላበረከቱ መገለጹ ታውቋል፡፡ በተቃራኒው የኢህአዴግ አባላት ሳይቀሩ ‹‹በታሪክ አዲሲቱ ወይንም ዘመናዊ ኢትዮጵያ ብለን የምንማረው ከምኒልክ ዘመን ጀምሮ ያለውን ነው፡፡ ምኒልክ ምንም ካላበረከቱ ለምን ከእሳቸው ዘመን ጀምረን ዘመናዊ ኢትዮጵያ እያልን እንጠራለን?›› የሚል ጥያቄ አቅርበዋል፡፡
ገዥው ፓርቲ አሸባሪ ብሎ የሚጠራቸውን ጨምሮ በሰላማዊ መንገድ የሚቃወሙት ፓርቲዎችም ወቀሳ የቀረበባቸው ሲሆን ኢህአዴግ ለኢትዮጵያ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳበረከተ ተገልጾአል፡፡
ስልጠናው ላይ ሌሎች ፓርቲዎች የኢህአዴግን ያህል አስተዋጽኦ እንደሌላቸው በስፋት የተገለጸ ሲሆን ለአብነት ያህልም ‹‹ኦነግ ትግሉ ላይ አልነበረም›› መባሉ በኦህዴድ ካድሬዎች ዘንድ መነጋገሪያ ሆኗል፡፡ አንድ ስልጠናው ላይ የሚገኝና ስሙ እንዳይጠቀስ የፈለገ የኦህዴድ ካድሬ ‹‹የኢህአዴግን ታሪክ ለማግነን ሲባል የምናውቀውን ታሪክ ሁሉ እየካዱ ነው፡፡ ምንም አይነት የትግል ስልት ይከተል ረዥም የትግል ታሪክ ያለውን ድርጅት ትግሉ ላይ አልነበረም በማለት ከትዝብት ውጭ የሚያስገኘው ውጤት አይኖርም፡፡ የኦህዴድ አባል ብሆንም በመዋሸት ኦነግን ልታገለው አልችልም፡፡ ይህ ጉዳይ የመወያያ ርዕስ ሆኖ መቀረቡም የሚያስገርም ነው፡፡›› ሲል ሁኔታውን ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጾአል፡፡
ስልጠናው ላይ ሌሎች ፓርቲዎች የኢህአዴግን ያህል አስተዋጽኦ እንደሌላቸው በስፋት የተገለጸ ሲሆን ለአብነት ያህልም ‹‹ኦነግ ትግሉ ላይ አልነበረም›› መባሉ በኦህዴድ ካድሬዎች ዘንድ መነጋገሪያ ሆኗል፡፡ አንድ ስልጠናው ላይ የሚገኝና ስሙ እንዳይጠቀስ የፈለገ የኦህዴድ ካድሬ ‹‹የኢህአዴግን ታሪክ ለማግነን ሲባል የምናውቀውን ታሪክ ሁሉ እየካዱ ነው፡፡ ምንም አይነት የትግል ስልት ይከተል ረዥም የትግል ታሪክ ያለውን ድርጅት ትግሉ ላይ አልነበረም በማለት ከትዝብት ውጭ የሚያስገኘው ውጤት አይኖርም፡፡ የኦህዴድ አባል ብሆንም በመዋሸት ኦነግን ልታገለው አልችልም፡፡ ይህ ጉዳይ የመወያያ ርዕስ ሆኖ መቀረቡም የሚያስገርም ነው፡፡›› ሲል ሁኔታውን ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጾአል፡፡
Friday, 11 July 2014
Sunday, 8 June 2014
Ethiopia Trains Bloggers to attack its opposition
June 7, 2014
The Ethiopian Government is trying to reduce online criticism by training recruits to attack information on the web that are critical of its administration, the Ethiopian Satellite Television Service (ESAT) reported.
Ethiopians in Washington, D.C. (Photo: Madote)
According to the report , in the second round of new recruits, 235 bloggers were trained in Adama on Facebook and other social media sites on how to shape public opinion by posting comments and documents that support the regime.
The training was given to selected people from different ethnic groups who support the regime, and that the trainees report directly to government officials, ESAT said.
So far, the trainees have opened 2,350 Facebook, Twitter and blog accounts to show the Ethiopian regime in a favorable light, and to criticize anti-government articles, websites, the Ethiopian opposition and the Eritrean government.
With a dismal one percent of people having access to the internet in Ethiopia, the likely intended target of the regime’s online strategy are the Ethiopian and Eritrean Diasporas, an observer noted. source: http://ecadforum.com/2014/06/07/ethiopia-trains-bloggers-to-attack-its-opposition/
Subscribe to:
Posts (Atom)
