FREEDOM FOR ALL ETHIOPIAN!!!
Thursday, 8 May 2014
የሚደንቅ ዘመን ላይ ደርሰናል ጂማ ቅድስተ ማርያም ቤተ ክርስቲያን የተቀበረ ሬሳ ሳጥኑን አውጥቶ ለመውሰድ በማውጣት ላይ ሳሉ ዘበኛው ሲነቃ ጥለው ሸሽተዋል የሀገሪቱ እድገት አብዛኛው ዜጋ በስራ እንዲጠመድ ስላረገ እነዚህ በእድገቱ ሰክረው ነው እንበል??? ወገን ወዴት እያመራን ነው??? ቀጣይ ህልውናችን ምን እንደሚሆን አስቡት ወጣቱ ምን ያህል ተስፋ እየቆረጠ ነው???
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment